በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የድፍድፍ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሙከራ ምርትን በይፋ ጀመረች


ኢትዮጵያ የድፍድፍ ነዳጅ እና የተፈጥሮ ጋዝ ሙከራ ምርትን ዛሬ በይፋ ጀመረች፡፡

ኢትዮጵያ የድፍድፍ ነዳጅ እና የተፈጥሮ ጋዝ ሙከራ ምርትን ዛሬ በይፋ ጀመረች፡፡

የሙከራ ምርቱን በማስጀመር ሥነ ስርዓት ላይ የኢትዮጵያ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አብዲ መሐሙድና የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ አሕመድ ሸዴ መገኘታቸውን የሀገር ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል፡፡

የሙከራ ምርቱ እንደሚጀመር ትናንት ያሳወቁት የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ በቀን 450 በርሜል ድፍድፍ የተፈጥሮ ጋዝ የማውጣት ሥራ ይከናወናል ማለታቸው ተዘግቧል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያ የድፍድፍ ነዳጅና የተፈጥሮ ጋዝ ሙከራ ምርትን በይፋ ጀመረች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG