በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ የማቋቋም ሥራ በኢትዮጵያ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በ11 ከተሞች የሚገኙ 22 ሺህ የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ ለማቋቋም እንቅስቃሴ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል

ቀደም ብሎ የተጀመረው ይህ እንቅስቃሴ ከኮሮና ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ እንዲፈጥን እየተደረገ መሆኑንም ነው የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ያስታወቀው

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የጎዳና ተዳዳሪዎችን መልሶ የማቋቋም ሥራ በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:08 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG