በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሙስልሙ ማህበረስብ ችግሮች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ጥፋተኛ ተባሉ


ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት
ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:18 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ትሎት በእነ አቡበከር አህመድ መሃመድ የክስ መዝገብ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ የሙስልሙ ማህበረስብ ችግሮች መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ላይ የጥፋተኝነት ብይን አሳለፈ።

መፍትሔ ማፈላለጋችን ወንጀለኞች ሊያሰኘን አይገባም፡ ይህ እለት ፍትህ የተቀበረችበት እለት ነው የሚሉና ሌሎችን በማሰማት ተከሳሾቹ ውሳኔውን ተቃውመውታል።

ችሎቱ ፍርድ ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።

ዝርዝሩን ከመለስካቸው አመሃ ዘገባ ያድምጡ።

XS
SM
MD
LG