በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በእነ አቶ ሃብታሙ ሚልኬሣ የክስ መቃወሚያ መልስ አልደረሰልኝም አለ


የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
የኢትዮጵያ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በእነ አቶ ሃብታሙ ሚልኬሣ የክስ መቃወሚያ መልስ አልደረሰልኝም አለ። ተጨማሪ ጊዜ እንዲሰጠውም ጠይቋል። ፍርድ ቤቱም የአንድ ሣምንት ተጨማሪ ጊዜ ፈቅዶለታል።

በሌላ በኩል እሥረኞቹ በማረሚያ ቤት በደል እንደተፈጸመባቸው በጠበቃቸው አማካይነት ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ በእነ አቶ ሃብታሙ ሚልኬሣ የክስ መቃወሚያ መልስ አልደረሰልኝም አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:24 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG