በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በምክትል ኮሚሺነር ግርማ ካሳና በሌሎች 10 የፖሊስ አባላት የዋስትና ጥያቄ ብይን ተሰጠ


የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት በምክትል ኮሚሺነር ግርማ ካሳ እና በሌሎች አሥር የፖሊስ አባላት የዋስትና ጥያቄ ብይን ሰጠ፡፡

የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት በምክትል ኮሚሺነር ግርማ ካሳ እና በሌሎች አሥር የፖሊስ አባላት የዋስትና ጥያቄ ብይን ሰጠ፡፡

የፖሊስ አባላቱ ከ15 ሺህ እስከ 6 ሺህ ብር በሚበቃ ዋስትና ከእሥር እንዲፈቱ አዘዘ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በምክትል ኮሚሺነር ግርማ ካሳና በሌሎች 10 የፖሊስ አባላት የዋስትና ጥያቄ ብይን ተሰጠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:50 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG