No media source currently available
የፌዴራሉ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ተረኛ ችሎት በምክትል ኮሚሺነር ግርማ ካሳ እና በሌሎች አሥር የፖሊስ አባላት የዋስትና ጥያቄ ብይን ሰጠ፡፡