በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በሃያ ስድሥት ሰዎች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ መሰረተ


ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በሃያ ስድሥት ሰዎች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ መሰርቷል፡፡

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በሃያ ስድሥት ሰዎች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ መሰርቷል፡፡

ተከሳሾቹ ከዓለምቀፉ የሽብር ድርጅት ከአይሲስ ጋር ግንኙነት ፈጥሯል ሲል አቃቤ ሕጉ ይከሳቸዋል።

ተከሳሾቹ የክስ መቃወምያቸውን እንዲያቀርቡ ፍርድ ቤት ቀጠሮ ሰጥቷል።

ዓቃቤ ሕግ ለፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አሥራ ዘጠናኛ ወንጀል ችሎት በመሰረተው ክስ እንዳመለከተው ሃያ ስድሥቱም ተከሳሾች በሁለት ከፍሏቸዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በሃያ ስድሥት ሰዎች ላይ የሽብር ወንጀል ክስ መሰረተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:27 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG