በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮሮናቫይረስ እስካሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የለም


EPHI
EPHI

በጥርጣሬ ወደ ደቡብ አፍሪካ ተልከው የነበሩ ናሙናዎች ውጤት ዛሬ ከሰዓት በኋላ መመለሱንና ኢትዮጵያ ውስጥ እስካሁን የኮሮናቫይረስ አጋጣሚ አለመታየቱን የኢትዮጵያ ብሄራዊ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክትር ዶ/ር ኤባ አባተ ማምሻውን ለቪኦኤ ገልፀዋል።

ብሄራዊውን ምላሽ የሚያስተባብረውን የማኅበረሰብ ጤና ኢንስትቲዩት ኃላፊ የሰጡትን የመጨረሻ ማብራሪያ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኮሮናቫይረስ እስካሁን ኢትዮጵያ ውስጥ የለም
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:32 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG