በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት በህወሓትና በዶ/ር ቴድሮስ ጉዳይ


አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና ዶ/ር ሙሉ ነጋ
አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን እና ዶ/ር ሙሉ ነጋ

ህወሓት አንደገና የሚዋቀረው የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር አካል መሆን እንደማይፈቀድለት የጊዚያዊ አስተዳደሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ገልጸዋል።

በአሁኑ የትግራይ አስተዳዳርር ውስጥ ያሉት አብዛኞቹ በህገ ወጥ ምርጫ የተመረጡ ናቸው ብለዋል ዋና ሥራ አስፈጻሚው ዶ/ር ሙሉ ነጋ።

በተያያዘ ዜና ለህወሓት ድጋፍ እያሰባሰቡና በጫና ወደ ድርድር እንዲገባ እየሰሩነው ባላቸው የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድኃኖም ላይ ስለሚወስደው አቋም ገና ግልፅ ውሳኔ ላይ አለመድረሱን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።

ሆኖም መንግሥት የቴድሮስን እንቅስቃሴዎች ያውቃል ብለዋል የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ የመረጃ ፍሰት ቃል አቀባይ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

የኢትዮጵያ መንግሥት በህወሓትና በዶ/ር ቴድሮስ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:13 0:00


XS
SM
MD
LG