በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ኦሮምያና ሶማሌ ክልል የግጭት ሰለባዎች ጉዳይ መግለጫ

የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ
የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ

በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች በተከሰተው ግጭት የተሳተፉና ጉዳት ያደረሱ አካላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር አስታወቁ፡፡

በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ ወረዳዎች በተከሰተው ግጭት የተሳተፉና ጉዳት ያደረሱ አካላት በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ ሚኒስትር አስታወቁ፡፡

መግለጫ
መግለጫ

በግጭቱ የተፈናቀሉት ሰዎች በመቶ ሺሕዎች የሚቆጠሩ መሆናቸውን የገለፁት ሚኒስትሩ ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ በተለይ መንግሥት የአሰማራው የሰብዓዊ መብት ጥሰት መርማሪ ቡድን ሪፖርት ሲጠናቀቅ ተጨማሪ እርምጃዎች እንደሚወሰዱ ተናግረዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ ኦሮምያና ሶማሌ ክልል የግጭት ሰለባዎች ጉዳይ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:31 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG