በኢትዮጵያ፣ ከቡና አመራረት እስከ ግብይት ድረስ ያለው የአሠራር ሥርዓት በጥናት አለመደገፉ ዘርፉን እየጎዳው እንደኾነ፣ ብሔራዊ የቡና ማኅበር አስታወቀ። ችግሩን ለመቅረፍ ከዲላ ዩኒቨርሲቲ ጋራ በመተባበር፣ የቡና ምርምር ኢንስቲትዩትን ለማቋቋም እንደተወሰነም ማኅበሩ ገልጿል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።
በኢትዮጵያ፣ ከቡና አመራረት እስከ ግብይት ድረስ ያለው የአሠራር ሥርዓት በጥናት አለመደገፉ ዘርፉን እየጎዳው እንደኾነ፣ ብሔራዊ የቡና ማኅበር አስታወቀ። ችግሩን ለመቅረፍ ከዲላ ዩኒቨርሲቲ ጋራ በመተባበር፣ የቡና ምርምር ኢንስቲትዩትን ለማቋቋም እንደተወሰነም ማኅበሩ ገልጿል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያዳምጡ።
መድረክ / ፎረም