በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቡና ዘርፉ እድገት በጥናት እና ምርምር ጉድለት እንደተጎዳ ተጠቆመ


የቡና ዘርፉ እድገት በጥናት እና ምርምር ጉድለት እንደተጎዳ ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:25 0:00

በኢትዮጵያ፣ ከቡና አመራረት እስከ ግብይት ድረስ ያለው የአሠራር ሥርዓት በጥናት አለመደገፉ ዘርፉን እየጎዳው እንደኾነ፣ ብሔራዊ የቡና ማኅበር አስታወቀ። ችግሩን ለመቅረፍ ከዲላ ዩኒቨርሲቲ ጋራ በመተባበር፣ የቡና ምርምር ኢንስቲትዩትን ለማቋቋም እንደተወሰነም ማኅበሩ ገልጿል።

XS
SM
MD
LG