በኢትዮጵያ፣ ከቡና አመራረት እስከ ግብይት ድረስ ያለው የአሠራር ሥርዓት በጥናት አለመደገፉ ዘርፉን እየጎዳው እንደኾነ፣ ብሔራዊ የቡና ማኅበር አስታወቀ። ችግሩን ለመቅረፍ ከዲላ ዩኒቨርሲቲ ጋራ በመተባበር፣ የቡና ምርምር ኢንስቲትዩትን ለማቋቋም እንደተወሰነም ማኅበሩ ገልጿል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች