በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአየር ትራፊክ ተቆጣጠሪዎች አድማ


Ethiopian Civil Aviation Authority
Ethiopian Civil Aviation Authority

የኢትዮጵያ የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች አድማ ለሁለተኛ ቀን ቀጥሎ ውሏል።

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን
የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን

አድማ የተመቱት የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ካሉት የትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ግማሹ ቢሆኑም የሃገሪቱ አየር እንዳይዘጋ ለማድረግ እየጣረ መሆኑን የባለሥልጣኑ ዳይሬክተር ጄነራል ኮሎኔል ወሰንየለህ ሁነኛው ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል።

ባለሙያዎቹ ላቀረቡት ጥያቄ መልስ የሚሰጥ የጥናት ውጤት በመጭው ሣምንት ለመንግሥት እንደሚቀርብ ዳይሬክተሩ ቢያስታውቁም ሠራተኞቹ የጠየቁትን “የአንድ ሺህ ከመቶ የደመወዝ ጭማሪ ለማሟላት እንደማይቻል” አመልክተዋል።

የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዳይሬክተር ጄነራል ኮሎኔል ወሰንየለህ ሁነኛው ከቪኦኤ ጋር ያደረጉትን ቃለ-ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአየር ትራፊክ ተቆጣጠሪዎች አድማ
please wait

No media source currently available

0:00 0:17:48 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG