በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቻይና የአፍሪካ ኢንቨስትመንቷን እጥፍ ለማድረስ አቅዳለች

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ እና የቻይና አቻቸው ሊ ኬቻንግ
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ እና የቻይና አቻቸው ሊ ኬቻንግ

ኢትዮ-ቻይና
ኢትዮ-ቻይና
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:37 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ለጉብኝት አዲስ አበባ የሚገኙት የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ከቻ እና የኢትዮጵያው አቻቸው ኃይለማርያም ደሣለኝ ጋር 18 የትብብር ሠነዶችን ተፈራርመዋል፡፡

የቻይና ጠቅላይ ሚኒስትር ዛሬ በአፍሪካ ኅብረት ባደረጉት ንግግር ደግሞ ሃገራቸው ከአህጉሪቱ ጋር ለሚኖራት ግንኙነት ስድስት ፕሮጀክቶችን ይፋ አድርገዋል፡፡

ሁለት መቶ ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋውን የቻይና አፍሪካ የንግድ ልውውጥ በስድስት ዓመታት ውስጥ ወደ 400 ቢሊየን ማድረስ ከፕሮጀቶቹ አንዱ ነው፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG