በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መጠነ ሰፊ ስልታዊ አጋርነት - ኢትዮጵያና ቻይና

ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ እና የቻይና ፕሬዚዳንት ጂንፒንግ
ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ እና የቻይና ፕሬዚዳንት ጂንፒንግ

ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላት ግንኙነት መጠነ ሰፊ ወደ ሆነ ስልታዊ አጋርነት መሸጋገሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላት ግንኙነት መጠነ ሰፊ ወደ ሆነ ስልታዊ አጋርነት መሸጋገሩን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

የሁለቱ ሀገሮች ግንኙነት መሟሟቅ ዶናልድ ትራምፕ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ከመሆናቸውም ሆነ ከሚከተሉት ፖሊሲ ጋር የሚገናኝ አይደለም ሲሉ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ተናግረዋል፡፡

ወትሮም የሞቀ መሆኑ የሚታየው የኢትዮጵያና የቻይና ግንኙነት ይበልጥ መጠናከሩ ሌላ አንድ ደረጃ መጨመሩ የተገለፀው በቅርቡ የተፈራረሙትን ስምምነት ተከትሎ ነው፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

መጠነ ሰፊ ስልታዊ አጋርነት - ኢትዮጵያና ቻይና
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG