በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ አብይ ለውጡን ለማስቆም የሚደረጉ ሙከራዎች ባዶ መሻቶች ናቸው አሉ


ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አሕመድ
ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አሕመድ

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ ለማስቆም የሚደረጉ ሙከራዎች ባዶ መሻቶች ናቸው ሲሉ ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አሕመድ ተናገሩ፡፡

በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ለውጥ ለማስቆም የሚደረጉ ሙከራዎች ባዶ መሻቶች ናቸው ሲሉ ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሄንን የተናገሩት የ2011ን በጀት ለማፅደቅ በፓርላማ በተካሄደው ሥነ ስርዓት ላይ ባደረጉት ገለፃ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ጠ/ሚ አብይ ለውጡን ለማስቆም የሚደረጉ ሙከራዎች ባዶ መሻቶች ናቸው አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG