በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት የታሠሩትን ጋዜጠኞችና ብሎገሮችን እንዲለቅቅ ተጠየቀ


የአውሮፓ ኅብረት
የአውሮፓ ኅብረት

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኢትዮጵያ መንግሥት በሽብር ሕጉ የከሰሳቸውን ጋዜጠኞችና የኢንተርኔት አምደኞች /ብሎገሮች/ ጉዳይ በጥልቅ እያሳሰበው መሆኑን አዲስ አበባ የሚገኘው የአውሮፓ ኅብረት ልዑክ አስታውቋል፡፡

በሌላ በኩል ደግሞ የኢትዮጵያ ፖሊስ አንድ የፎቶ ግራፍ ጋዜጠኛ አሥሮ ላለፉት ሁለት ሣምንታት ክሥ ሳይመሠርት መያዙ ተገልጿል፡፡

አርቲክል 19 እና አምነስቲ ኢንተርናሽናል
አርቲክል 19 እና አምነስቲ ኢንተርናሽናል

የታሠሩት ጋዜጠኞችና ብሎገሮች እንዲለቅቁ የሚያሣድሩትን ጫና እንደሚቀጥሉና በዓለም አቀፍ ተቋማት ዘንድ አቤት ማለት ድረስ እንደሚሄዱ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ ግልፅ ደብዳቤ “ይድረስ” ያሉት ዓለምአቀፍና ብሔራዊ የመብቶች ተሟጋች ድርጅቶች አስታውቀዋል፡፡

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG