በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቤንች ማጂ ዞን የርእሰ መምሕር ቢሮ በመታሸጉ ትምሕርት መስተጓጎሉን ወላጆች ተናገሩ

ኢትዮጵያ- ደቡብ ክልል
ኢትዮጵያ- ደቡብ ክልል

በደቡብ ክልል ቤንች ማጂ ዞን የሚገኝ የሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት ርእሰ መምሕር ቢሮ በመታሸጉ ትምሕርት መስተጓጎሉን ወላጆች ተናግረዋል። ቢሮው መታሸጉን እውነት መሆኑን የገለጹት የወረዳው አስተዳዳሪ በበኩላቸው የመማር ማስተማሩ ሂደት መቀጠሉን አስታውቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

ቤንች ማጂ ዞን የርእሰ መምሕር ቢሮ በመታሸጉ ትምሕርት መስተጓጎሉን ወላጆች ተናገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:34 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of
XS
SM
MD
LG