በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት የሰብዓዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ እየላከ ነው


የምግብ አቅርቦትና መድኃኒት የጫኑ በርካታ ተሽከርካሪዎች መቀሌ አዲግራት እና ሽሬ መግባታቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል።

በተለያዩ የትግራይ አካባቢዎች እየተካሄደ ያለ ውጊያ ለሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት እንቅፋት ሆኗል በሚል የሚሰጡ አስተያየቶችንም ሐሰት በማለት አጣጥሏል።

በሽሽት ላይ ከሚገኙ የሚሊሻ አባላት ጋር አልፎ አልፎ የሚደረግ የተኩስ ልውውጥና ወንጀለኞችን ለመያዝ የሚደረግ ጥረት እንደ ውጊያ አይቆጠርም ነው ይላል መግለጫው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ መንግሥት የሰብዓዊ ድጋፍ ወደ ትግራይ እየላከ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:28 0:00


XS
SM
MD
LG