በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ ሃብታሙ አያሌው የሃቢየስ ኮርፐስ አቤቱታ ውድቅ ተደረገ


የታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች
የታሠሩ የፖለቲካ መሪዎች

አራዳ ፍርድ ቤት
አራዳ ፍርድ ቤት

please wait

No media source currently available

0:00 0:03:05 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፌዴራሉ አንደኛ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ ሁለተኛ ፍትሃብሄር ችሎት እነ አቶ ሃብታሙ አያሌው የተያዙት በህግ መሠረት ስለሆነ “አካልን ነፃ የማውጣት ጥያቄአችው ውድቅ ነው” አለ።

የጊዜ ቀጠሮ ወደሰጠው ፍርድ ቤት በመሄድ ለደንበኞቻቸው ህገ መንግሥታዊ መብቶቻቸው እንዲከበሩላቸው ጥረት እንደሚያደርጉ የታሣሪዎቹ ጠበቃ ተናግረዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG