በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"በኦሮሚያ ስጋትና ፍርሃት ውስጥ ነን" - የነዋሪዎች አስተያየት


በቢሾፍቱ የኢሬቻ በዓል ተሳታፊዎች የተቃውሞ ምልክት ሲያሳዩ
በቢሾፍቱ የኢሬቻ በዓል ተሳታፊዎች የተቃውሞ ምልክት ሲያሳዩ

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን ተከትሎ እስራት መበራከቱን በዚህም ስጋት ላይ መሆናቸውን በኦሮሚያ ክልል ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለጹ።

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ከታወጀ በኋላ በተለያዩ ከተሞች ይደረጉ የነበሩ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች መቆማቸውን፤ በከተሞቹም መረጋጋት እንዳለ ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ይናገራሉ።

በመንግስት በኩል አስተያየት እንዲሰጡን የባለስልጣናትን ስልክ የሞከርን ሲሆን አንዳንዶቹ ስልካቸው ባለመስራቱ አንዳንዶቹ ባለመነሳቱ እንዲሁ ተነስቶ በመዘጋቱ ማንንም አግኝተን ማነጋገር ሳንችል ቀርተናል።

ጽዮን ግርማ ዘገባ አላት።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።

"በኦሮሚያ ስጋትና ፍርሃት ውስጥ ነን" - የነዋሪዎች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:02 0:00

XS
SM
MD
LG