በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ መንግሥት በሙስና የተጠረጠሩ ባለሥልጣናትና የሥራ ኃላፊዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ገለፀ


ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ - የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር
ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ - የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር

በሙስና የተጠረጠሩ ሠላሳ አራት የመንግሥት ባለሥልጣናትና የሥራ ኃላፊዎች እንደዚሁም ባለሃብቶችና በመሃል አሉ የተባሉ ደላሎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።

በሙስና የተጠረጠሩ ሠላሳ አራት የመንግሥት ባለሥልጣናትና የሥራ ኃላፊዎች እንደዚሁም ባለሃብቶችና በመሃል አሉ የተባሉ ደላሎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።

እርምጃው በተሃድሶ እንቅስቃሴው ወቅት የተገባው ቀል ተግባራዊ የተደረገበት መሆኑን የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ለአሜሪካ ድምፅ አመልክተዋል።

ተጠርጣሪዎቹን በቁጥጥር ሥር የማዋሉ ሂደት እንደቀጠለ መሆኑንም ኃላፊው ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ መንግሥት በሙስና የተጠረጠሩ ባለሥልጣናትና የሥራ ኃላፊዎች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ገለፀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:17 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG