No media source currently available
በሙስና የተጠረጠሩ ሠላሳ አራት የመንግሥት ባለሥልጣናትና የሥራ ኃላፊዎች እንደዚሁም ባለሃብቶችና በመሃል አሉ የተባሉ ደላሎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ።