በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ክስ ተመሰረተባቸው


አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ
አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በቀድሞው አንድነት ፓርቲ አመራር አባል አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና በጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ላይ ከሽብርተኛ ድርጅት ጋር ግንኙነት በማደረግና የተለያዩ የሽብርተኛ ድርጅቶችን ሃሳብ የሚገልፁ ፁሑፎችን እንዲሁም ምስሎችን ይዛችሁ ተገኝታችኋል በሚል የወንጀል ክስ መሰረተባቸው፡፡

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በቀድሞው አንድነት ፓርቲ አመራር አባል አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና በጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ላይ ከሽብርተኛ ድርጅት ጋር ግንኙነት በማደረግና የተለያዩ የሽብርተኛ ድርጅቶችን ሃሳብ የሚገልፁ ፁሑፎችን እንዲሁም ምስሎችን ይዛችሁ ተገኝታችኋል በሚል የወንጀል ክስ መሰረተባቸው፡፡

የተከሳሾቹ ጠበቃ ክሱን ከክስ አቀራረብ ስርዓት ውጭ የቀረበ ነው ሲሉ ተቃወሙ፡፡

ፍርድ ቤቱ የዓቃቤ ሕግን መልስ ለመስማት ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

አቶ ዳንኤል ሺበሺ እና ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ክስ ተመሰረተባቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG