በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሀብታቸውን ያላሳወቁ የመንግሥት ባለሥልጣናት በኢትዮጵያ


ሀብታቸውን ያላሳወቁ አንድ መቶ ሰማንያ አራት የመንግሥት ባለሥልጣናት በቁጥጥር ስር እንዲውሉ መወሰኑን የኢትዮጵያ ሥነምግባር እና ፀረ ሙስና ኮምሽን አስታወቀ።

“ባለሥልጣናቱ በህጉ መሠረት ሀብታቸውን እንዲያስመዘግቡ በተደጋጋሚ ቢነገራቸውም መፈፀም ያልቻሉ ናቸው” ብሏል ኮሚሽኑ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሀብታቸውን ያላሳወቁ የመንግሥት ባለሥልጣናት በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00


XS
SM
MD
LG