በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ዛላንበሳ የ2ቱ ሀገራት ሕዝቦች አዲስ ዓመትን አከበሩ


በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ዛላንበሳ አካባቢ ላይ የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች አዲስ ዓመትን በጋራ አከበሩ፡፡

በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ዛላንበሳ አካባቢ ላይ የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች አዲስ ዓመትን በጋራ አከበሩ፡፡ ለሀያ ዓመታት ተለያይተው የነበሩ ቤተሰቦችም በዛሬው ዕለት ተገናኝተዋል።

በበዓሉ በሺዎች የሚቆጠሩ የሁለቱ ሀገራት ሕዝቦች ተገኝተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያና ኤርትራ ድንበር ዛላንበሳ የ2ቱ ሀገራት ሕዝቦች አዲስ ዓመትን አከበሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:24 0:00

የኢትዮጵያና ኤርትራ ሕዝቦች አዲስ ዓመትን በጋራ አከበሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:11 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG