በአሜሪካ ለሚኖሩ የማደጎ ልጆች የአዲስ አመት ዋዜማ ባህላዊ ምሽት
ለኢትዮጵያ የአዲስ አመት ዋዜማ በአሌክሳንደሪያ ቨርጂንያ በማደጎ በአሜሪካን ሃገር ለሚገኙ ህፃናትንና አዳጊ ወጣቶች ባህላቸውንና ታሪካቸውን እንዳይረሱ በሚል እሳቤ በኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ ባህላዊ ምሽት ተዘጋጅቶ ነበር። በዝግጅቱ ላይ የቨርጂንያ ከንቲባን ጨምሮ የባህልና ቅርስ ተመራማሪዎች ተገኝተው ነበር። ይህን ዝግጅት ያዘጋጀውን የኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ተፈራ ሃይሉን ስለዝግጅቱ ይገልጽልናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሜይ 19, 2022
ጆ ባይደን በበፈሎ ኒው ዮርክ በመገኘት የጅምላ ጥቃት ሰለባዎችን አስበው ዋሉ
-
ሜይ 18, 2022
በሞቃድሾ ሶማሊያውያን በአዲሱ አስተዳደር ተስፋ አሳድረዋል
-
ሜይ 17, 2022
ዓለም ባንክ የ300 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምነት ከኢትዮጵያ ጋር ተፈራረመ
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ