በአሜሪካ ለሚኖሩ የማደጎ ልጆች የአዲስ አመት ዋዜማ ባህላዊ ምሽት
ለኢትዮጵያ የአዲስ አመት ዋዜማ በአሌክሳንደሪያ ቨርጂንያ በማደጎ በአሜሪካን ሃገር ለሚገኙ ህፃናትንና አዳጊ ወጣቶች ባህላቸውንና ታሪካቸውን እንዳይረሱ በሚል እሳቤ በኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ ባህላዊ ምሽት ተዘጋጅቶ ነበር። በዝግጅቱ ላይ የቨርጂንያ ከንቲባን ጨምሮ የባህልና ቅርስ ተመራማሪዎች ተገኝተው ነበር። ይህን ዝግጅት ያዘጋጀውን የኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ተፈራ ሃይሉን ስለዝግጅቱ ይገልጽልናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 17, 2021
የስነተዋልዶ አካላቶቻችንን ንጽህና በምን መልኩ እንጠብቅ?
-
ጃንዩወሪ 09, 2021
እናትነት
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
በሥልጣናቸው ግፊት የበዛባቸው ትረምፕ ስለ አመጹ ተናገሩ
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
የገና ገበያ - በአዲስ አበባ
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
በአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫና ውጤቱ ዘሪያ ከዶ/ር ታዲዮስ በላይ ጋር የተደረገ ቆይታ
-
ጃንዩወሪ 08, 2021
የገና በዓል - አምቦ
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ