በአሜሪካ ለሚኖሩ የማደጎ ልጆች የአዲስ አመት ዋዜማ ባህላዊ ምሽት
ለኢትዮጵያ የአዲስ አመት ዋዜማ በአሌክሳንደሪያ ቨርጂንያ በማደጎ በአሜሪካን ሃገር ለሚገኙ ህፃናትንና አዳጊ ወጣቶች ባህላቸውንና ታሪካቸውን እንዳይረሱ በሚል እሳቤ በኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ ባህላዊ ምሽት ተዘጋጅቶ ነበር። በዝግጅቱ ላይ የቨርጂንያ ከንቲባን ጨምሮ የባህልና ቅርስ ተመራማሪዎች ተገኝተው ነበር። ይህን ዝግጅት ያዘጋጀውን የኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ተፈራ ሃይሉን ስለዝግጅቱ ይገልጽልናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 22, 2023
በድርቅ የተጎዱ የደራሼ፣ የቡርጂና አማሮ አርሶ አደሮች እርዳታ እየጠየቁ ነው
-
ማርች 22, 2023
የሳይንቲስቱ ዶ/ር ተወልደብርሀን ቀብር ተፈፀመ
-
ማርች 22, 2023
የጉህዴንና ቤህነን አመራሮችና አባላት ከእስር መለቀቃቸውን
-
ማርች 21, 2023
የእድገት መለኪያዎች ትክክለኛውን መጠን እንደማያመላክቱ ባለሞያዎች ገለፁ