በአሜሪካ ለሚኖሩ የማደጎ ልጆች የአዲስ አመት ዋዜማ ባህላዊ ምሽት
ለኢትዮጵያ የአዲስ አመት ዋዜማ በአሌክሳንደሪያ ቨርጂንያ በማደጎ በአሜሪካን ሃገር ለሚገኙ ህፃናትንና አዳጊ ወጣቶች ባህላቸውንና ታሪካቸውን እንዳይረሱ በሚል እሳቤ በኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ ባህላዊ ምሽት ተዘጋጅቶ ነበር። በዝግጅቱ ላይ የቨርጂንያ ከንቲባን ጨምሮ የባህልና ቅርስ ተመራማሪዎች ተገኝተው ነበር። ይህን ዝግጅት ያዘጋጀውን የኔትዎርክ ኦፍ ፋሚሊ ሰርቪስ ፕሮፌሽናልስ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ተፈራ ሃይሉን ስለዝግጅቱ ይገልጽልናል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 26, 2024
የኢትዮጵያውያኑ ባህላዊ ማዕድ እና አብሮነት ታዛ - በሚልዋኪ
-
ጁላይ 26, 2024
የፕሬዝደንት ጆ ባይደን ንግግር
-
ጁላይ 23, 2024
አምስት ሚሊዮን ኢትዮጵያውያንን በኮዲንግ ሞያ የማብቃት መርሐ ግብር ይፋ ኾነ
-
ጁላይ 22, 2024
የነዋሪዎች አስተያየት በፕሬዝደንት ባይደን ውሳኔ ላይ
-
ጁላይ 18, 2024
ጄ. ዲ. ቫንስ “አሜሪካ ትቅደም” መሪ ቃላቸው እንደሆነ አስታወቁ