አዲስ አበባ —
ከፊታችን ዕሁድ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ሣምንታት በሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለሚካሄዱ ሕዝባዊ ሰልፎች ዕውቅና መስጠቱን የአዲስ አበባ አስተዳደር ገልጿል።
ሰልፎቹ በመስቀል አደባባይ ሊካሄዱ እንደማይችሉ ግን አስታውቋል።
ሰልፎቹ በመስቀል አደባባይ ሊካሄዱ የማይችሉት “ለተቃዋሚዎቹ ስለተከለከለ ሳይሆን በመሠረተ ልማት ግንባታዎች ምክንያት ነው” ሲሉ በአዲስ አበባ አስተዳደር የካቢኔ ጉዳዮችና የከንቲባው ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሰግድ ጌታቸው ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ገልፀዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ።
ከፊታችን ዕሁድ ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ሣምንታት በሦስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለሚካሄዱ ሕዝባዊ ሰልፎች ዕውቅና መስጠቱን የአዲስ አበባ አስተዳደር ገልጿል።
ሰልፎቹ በመስቀል አደባባይ ሊካሄዱ እንደማይችሉ ግን አስታውቋል።
ሰልፎቹ በመስቀል አደባባይ ሊካሄዱ የማይችሉት “ለተቃዋሚዎቹ ስለተከለከለ ሳይሆን በመሠረተ ልማት ግንባታዎች ምክንያት ነው” ሲሉ በአዲስ አበባ አስተዳደር የካቢኔ ጉዳዮችና የከንቲባው ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሰግድ ጌታቸው ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ገልፀዋል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የእስክንድር ፍሬው ዘገባ ያዳምጡ።