በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

1.4 ቢ. ብር፤ አክሰስ ሪል ኢስቴት እና 2ሺህ ደንበኛ


የአክሰስ ሪል ኤስቴት ደንበኞች የመንግሥትን እርምጃ እየጠየቁ ነው፡፡


please wait

No media source currently available

0:00 0:07:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


ወደ አንድ ቢሊየን አራት መቶ ሚሊየን ብር መክፈላቸውን የሚገልፁ የአክሰስ ሪል ኢስቴት የቤት ገዥ ደንበኞች “ገንዘባችን ባክኖ እንዳይቀር መንግሥት ጣልቃ ይግባ” ሲሉ አስተዳደራዊ ውሣኔ እንዲሰጥ ጠየቁ፡፡

የአክሰስ ሪል ኢስቴት ደንበኞች በሃገር ውስጥና ብዙዎችም በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያ የሆኑ ቤት ገዥዎች ናቸው፡፡

ከዚሁ ቅሬታቸው ጋር በተያያዘ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ተሰብስበው ከነበሩ የቤት ገዥዎች ጋር የተነጋገረው እስክንድር ፍሬውን ሪፖርት ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG