በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

32ቱ ሰማያዊን (33ተኛውን) “አባርረናል” አሉ


አቶ ይልቃል ጌትነት - የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር
አቶ ይልቃል ጌትነት - የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር




please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር አቶ ይልቃል ጌትነት ለጋዜጦች የሰጧቸው አስተያየቶች “…ለሌሎች ፓርቲዎች ክብርና ዕውቅና የነፈገ ነው…” ሲሉ የሰላሣ ሦስቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ስብስብ ቅሬታውን ገልጿል።

በዚህም ምክንያት ፓርቲው ከተቃዋሚዎች ስብስብ እንዲሰናበት መወሰኑን ገልጿል።

“አቶ ይልቃል በበኩላቸው ለአሜሪካ ድምጽ ራዲዮ በሰጡት ቃል የሰጠሁት አስተያየትና ያንፀባረቅኹት ሃሣብ አዲስ አይደለም፣ እውነትም ነው” ብለዋል።

ለዝርዝሩ የእስክንድር ፍሬውን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG