በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያውያን ተራድዖ አሰባሳቢ ባለ አደራ ቦርድ የሚልዮኑን ዶላር እርከን አለፈ


የኢትዮጵያውያን ተራድዖ አሰባሳቢ ባለ አደራ ቦርድ የሚልዮኑን ዶላር እርከን አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:14:27 0:00

“የምንሠራውን ነገር በሙሉ በግልጽና በተጠያቂነት ነው የምናደርገው ብለናል። ገንዘብ እንዴት እንደምንሰበስብ፣ ማን እንደሰጠ ማን እንዳልሰጠ ሁሉ ነገር ግልጽ ነው። እኛ ብቻ የምናወራውን ሳይሆን .. የተሰበሰበውን መረጃ ተመልክቶ ከየት እንደመጣ .. ራሱ አይቶ እንዲገነዘብ ነው።” ፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማሪያም የኢትዮጵያውያን ተራድዖ ባለ አደራ የአማካሪ ቦርዱን ሊቀ መንበር።

XS
SM
MD
LG