“የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ማስቀረቱ የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ጫና ያመጣል” ሲሉ የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። መንግሥት በበኩሉ የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት በየወሩ በአማካይ ወደ 10 ቢሊየን ብር ሲያወጣ መቆየቱን አስታውሶ፣ ይህ ሀገሪቱን ከ146 ቢሊየን ብር በላይ ለሆነ እዳ በመዳረጉ የነዳጅ ድጎማን ለማስቀረት ማሰቡን አመልክቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች