“የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ማስቀረቱ የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ጫና ያመጣል” ሲሉ የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። መንግሥት በበኩሉ የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት በየወሩ በአማካይ ወደ 10 ቢሊየን ብር ሲያወጣ መቆየቱን አስታውሶ፣ ይህ ሀገሪቱን ከ146 ቢሊየን ብር በላይ ለሆነ እዳ በመዳረጉ የነዳጅ ድጎማን ለማስቀረት ማሰቡን አመልክቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 30, 2023
የነቀምት ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ሓላፊ ባልታወቁ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
-
ማርች 30, 2023
አበርገሌ ወረዳ በመከላከያ ቁጥጥር ሥር መዋሉን አስተዳደሩ አስታወቀ
-
ማርች 30, 2023
በፖለቲካ ፓርቲዎች ላይ የሚደረጉ ገደቦች እንዲቆሙ ኢሰመኮ አሳሰበ
-
ማርች 30, 2023
በኦሮሚያ የኮሌራ ወረርሽኝ እየተዛመተ ነው