“የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ማስቀረቱ የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ጫና ያመጣል” ሲሉ የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። መንግሥት በበኩሉ የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት በየወሩ በአማካይ ወደ 10 ቢሊየን ብር ሲያወጣ መቆየቱን አስታውሶ፣ ይህ ሀገሪቱን ከ146 ቢሊየን ብር በላይ ለሆነ እዳ በመዳረጉ የነዳጅ ድጎማን ለማስቀረት ማሰቡን አመልክቷል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ዲሴምበር 07, 2023
ከፍልሰት ተመላሽ ወጣት ኢትዮጵያውያን የጉዞ ሠቆቃቸውን ያጋራሉ
-
ዲሴምበር 07, 2023
የዘንድሮው የዱባዩ የዓለም የአየር ንብረት ጉባኤ እና እሰጥ አገባው
-
ዲሴምበር 07, 2023
አሜሪካ ከሩሲያ ጋራ ግንኙነት እንዳላቸው የተጠረጠሩ ወታደሮችን በጦር ወንጀል ከሰሰች
-
ዲሴምበር 07, 2023
በ“አሌክሳንድሪያ ስካትሽ የገና የጎዳና በዓል” ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳተፉ
-
ዲሴምበር 07, 2023
በናይጄሪያ የካዱና ግዛት የቦምብ ጥቃት በጥልቀት እንዲመረመር ፕሬዚዳንቱ አዘዙ