በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የነዳጅ ድጎማ መነሳት ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ አንድምታ


የነዳጅ ድጎማ መነሳት ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ አንድምታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:47 0:00

“የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ማስቀረቱ የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ጫና ያመጣል” ሲሉ የምጣኔ ሀብት ባለሞያዎች ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ። መንግሥት በበኩሉ የነዳጅ ዋጋን ለማረጋጋት በየወሩ በአማካይ ወደ 10 ቢሊየን ብር ሲያወጣ መቆየቱን አስታውሶ፣ ይህ ሀገሪቱን ከ146 ቢሊየን ብር በላይ ለሆነ እዳ በመዳረጉ የነዳጅ ድጎማን ለማስቀረት ማሰቡን አመልክቷል።

XS
SM
MD
LG