በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች ዛሬ ከቤታቸው መሥራት ጀመሩ


ቢልለኔ ስዩም
ቢልለኔ ስዩም

በየሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶቹ በወጡ ደንቦች የተለያዩ የኢትዮጵያ የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች ዛሬ ከቤታቸው መሥራት መጀመራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ፅህፈት ቤት አስታውቋል።

ዛሬ ተግባራዊ የሆነው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ትናንት ያሳለፈው ውሣኔ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የውጭ ሚድያ ቃል አቀባይ ቢልለኔ ስዩም ለአሜሪካ ድምፅ አስታውቀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የፌዴራል መንግሥት ሠራተኞች ዛሬ ከቤታቸው መሥራት ጀመሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:15 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG