በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ቴሌኮም አገልግሎቱ በሌቦች እንደሚደፈር ገለፀ


አቶ አብዱራሂም ሞሐመድ - የኢትዮ-ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ
አቶ አብዱራሂም ሞሐመድ - የኢትዮ-ቴሌኮም ኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ኃላፊ



please wait

No media source currently available

0:00 0:05:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ገቢዬን ከሌቦች ጋር እየተጋራሁ ነው ሲል ያማረረው ኢትዮ-ቴሌኮም በተለይ ከውጭ ሃገር ወደ ኢትዮጵያ የሚደወሉት ስልኮች በሕገ ወጦች በኩል የሚያልፉበት ሁኔታ መኖሩን አስታውቋል።

ከውጭ ሀገር በሚደወሉ ስልኮች ላይ የጥራት ችግር የሚያጋጥመውም በዚሁ የተነሣ መሆኑን የኢትዮ-ቴሌኮም የኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ሥራ አስኪያጅ አቶ አብዱራሂም አህመድ ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ አብራርተዋል።

አቶ አብዱራሂምን ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ያጠናቀረውን ዘገባ የያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG