በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮ ቴሌኮም የአገሪቱ ግጭት በሥራው ላይ ጫና እንዳሳደረበት አስታወቀ


ኢትዮ ቴሌኮም የአገሪቱ ግጭት በሥራው ላይ ጫና እንዳሳደረበት አስታወቀ
please wait
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p

No media source currently available

0:00 5:11 0:00
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p

ኢትዮ ቴሌኮም የአገሪቱ ግጭት በሥራው ላይ ጫና እንዳሳደረበት አስታወቀ

በኢትዮጵያ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የሚካሔዱ ግጭቶች እና አለመረጋጋቶች፣ በእንቅስቃሴው ላይ ጫና እንዳሳደሩበት ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡

ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ፍሬ ሕይወት ታምሩ፣ የኩባንያውን የግማሽ ዓመት የክንውን ሪፖርት፣ ዛሬ ይፋ ሲያደርጉ እንደተናገሩት፣ በግጭቶች ምክንያት የተፈጠረ የአገልግሎት መቋረጥ፣ የገበያ አለመረጋጋት፣ በኔትወርክ ሀብት ላይ የሚደርሱ አደጋዎች እና ሌሎችም ችግሮች፣ በሥራ አፈጻጸም ላይ አሉታዊ ጫና አሳድረዋል፡፡

ይህም ኾኖ ኩባንያው፣ በመንፈቅ ዓመቱ ከፍተኛ አፈጻጸም እንዳሳየና የ11 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ እንዳገኘ ገልጸዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG