በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮ ቴሌኮም የአገሪቱ ግጭት በሥራው ላይ ጫና እንዳሳደረበት አስታወቀ


ኢትዮ ቴሌኮም የአገሪቱ ግጭት በሥራው ላይ ጫና እንዳሳደረበት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:11 0:00

ኢትዮ ቴሌኮም የአገሪቱ ግጭት በሥራው ላይ ጫና እንዳሳደረበት አስታወቀ

በኢትዮጵያ ልዩ ልዩ አካባቢዎች የሚካሔዱ ግጭቶች እና አለመረጋጋቶች፣ በእንቅስቃሴው ላይ ጫና እንዳሳደሩበት ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ፡፡

ዋና ሥራ አስፈጻሚዋ ፍሬ ሕይወት ታምሩ፣ የኩባንያውን የግማሽ ዓመት የክንውን ሪፖርት፣ ዛሬ ይፋ ሲያደርጉ እንደተናገሩት፣ በግጭቶች ምክንያት የተፈጠረ የአገልግሎት መቋረጥ፣ የገበያ አለመረጋጋት፣ በኔትወርክ ሀብት ላይ የሚደርሱ አደጋዎች እና ሌሎችም ችግሮች፣ በሥራ አፈጻጸም ላይ አሉታዊ ጫና አሳድረዋል፡፡

ይህም ኾኖ ኩባንያው፣ በመንፈቅ ዓመቱ ከፍተኛ አፈጻጸም እንዳሳየና የ11 ቢሊዮን ብር የተጣራ ትርፍ እንዳገኘ ገልጸዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ያገኛሉ፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG