በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ እንዳላሳደረበት ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ


ኢትዮ ቴሌኮም
ኢትዮ ቴሌኮም

ኢትዮጵያ ውስጥ የኢንተርኔት አገልግሎት የተቋረጠባቸው አጋጣሚዎች በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ “አላሳደሩም” ብሏል ኢትዮ ቴሌኮም፡፡

ኢትዮጵያ ውስጥ የኢንተርኔት አገልግሎት የተቋረጠባቸው አጋጣሚዎች በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ “አላሳደሩም” ብሏል ኢትዮ ቴሌኮም፡፡ በዚህ የኢትዮጵያ ዓመት የመጀመሪያ ስድሥት ወራት ብቻ 11.91 ቢሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱንም አስታውቋል፡፡

ካለፈው ዓመት ጋር ተመሣሣይ ጊዜ ጋር ሲነፃፀርም ገቢውና ትርፉ ከፍተኛ መሻሻል የታየበት መሆኑን የኢትዮ ቴሌኮም የኮርፖሬት ኮምዩኒኬሽንስ ሥራ አስኪያጅ አቶ አብዱራሂም አሕመድ ለቪኦኤ ገልፀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

የኢንተርኔት አገልግሎት መቋረጥ በገቢውና በትርፉ ላይ ተፅዕኖ እንዳላሳደረበት ኢትዮ ቴሌኮም አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:24 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG