በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያና የኬንያ የጋራ ድንበር ስብሰባ ተጠናቀቀ


አቶ መለስ አለም
አቶ መለስ አለም

ሞምባሳ - ኬንያ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያና የኬንያ የጋራ ድንበር ስብሰባ ዛሬ ተጠናቅቋል።

በስብሰባው ላይ በሁለቱ ሀገሮች መካከል ያሉ የድንበር ምልክቶችን ለማደስ ስምምነት ላይ ተደርሷል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያና የኬንያ የጋራ ድንበር ስብሰባ ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:42 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG