በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግንኙነት ምንነት እና መጭ ዕጣ!


የታሪክ ፕሮፌሰር ኤሜሪተስ ተከስተ ነጋሽ እና የታሪክ ፕሮፌሰር ኤሜሪተስ ሹመት ሲሻኝ
የታሪክ ፕሮፌሰር ኤሜሪተስ ተከስተ ነጋሽ እና የታሪክ ፕሮፌሰር ኤሜሪተስ ሹመት ሲሻኝ

የኤርትራ ኢኮኖሚ በጣም ተዳክሟል። የኤርትራ የሰው ኃይል በጣም ተዳክሟል። እና ኤርትራ ባለችበት ሁኔታ አሁን ከኢትዮጵያ ተለይታ የምታገኘው ጥቅም የለም ብለው የወሰኑ ይመስላል። እንግዲህ ይሄ የእሳቸው ቃል አይደለም። የእኔ ትርጉም ነው።” ፕሮፌሰር ኤሜሪተስ ተከስተ ነጋሽ። “ሁለቱ ሃገሮች ይሄ ከባድሜ ጦርነት ከኋላ የተጣለው የብረት አጥር ከዚህ በፊት ሁለቱም ማኅበረሰቦች በታሪካቸው አይተው የማያውቁት እና ያልጠበቁት ጉዳይ ነው።”ፕሮፌሰር ኤሜሪተስ ሹመት ሲሻኝ።

የቀጠናውን ሰላም አያያዝ ጨምሮ የሁለቱን መሪዎችና ሃገሮች ግንኙነት ምንነት የአገሮቹን ተጨባጭ ወቅታዊ የፖለቲካ ይዞታ እና እንዲሁም ቀጣይ ዕጣ ጭምር የሚዳስሱ ጭብጦች በጥልቀት ለመመርመር የታለመ ውይይት ነው።
ተወያዮች:- ሁለት ታዋቂና አንጋፋ የታሪክ ምሁራን .. አንደኛው ኤርትራዊ ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ ናቸው።

የኢትዮጵያ እና የኤርትራ ግንኙነት ምንነት እና መጭ ዕጣ!
please wait

No media source currently available

0:00 0:20:09 0:00
ክፍል ሁለት - ኢትዮጵያና ኤርትራ የሁለት ጎረቤታሞች ታሪክ
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:22 0:00



XS
SM
MD
LG