በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ከቻይና የወሰደችውን ዕዳ መክፈል የምትችልበት አቅም የላትምን ?


ከቻይና ብድር በመውሰድ ከአፍሪካ በሁለተኛ ደረጃ ላይ መሆኗ የሚነገርላት ኢትዮጵያ ፣ ከሰሞኑ የብድር አከፋፈልን የተመለከተ ውይይት ከአበዳሪዎ ቻይና ጋር መጀመሯ ተሰምቷል፡፡ለመሆኑ ኢትዮጵያ ከቻይና የወሰደችውን ዕዳ መክፈል የማትችልበት አቅም የላትምን ?(ዘገባው ይዳስሰዋል)

የውይይቱ መጀመር ታገስ ብለው የነበሩ ብድር ተኮር ሙግቶችን ቀስቅሷል፡፡የድርድሩን ይዘት እንዲሁም ኢትዮጵያ ከወሰደችው ብድር ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን ለማፍታት በማሰብ ሀብታሙ ስዩም ከኢትዮጵያ መንግስት ተወካይ እንዲሁም የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ጋር ቆይታ አድርጓል፡፡

(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)

ኢትዮጵያ ከቻይና የወሰደችውን ዕዳ መክፈል የማትችልበት አቅም የላትምን ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG