በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ፎረም - ዕድሎችና ፈተናዎች - የምሁራን ጉባዔ በሚሽጋን


ፕሮፌሰር አብርሃም እንግዳ
ፕሮፌሰር አብርሃም እንግዳ

የፊታችን አርብ ይጀመራል።

በተለያዩ የዩናይትድ ስቴትስና የካናዳ ከፍተኛ ዩኒቨርሲቲዎች መምሕራን ናቸው - “ኢትዮጵያ ፎረም፡- ዕድሎችና ፈተናዎች ለኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሕገ መንግስት” በሚል ርዕስ በተሰናዳ የምሁራን ጉባዔ የሚወያዩት።

በሚሽጋን ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሚያካሂደውን የዚህን ጉባዔ ይዘትና ዓላማ የሚያስተዋውቅ ውይይት ከዚህ ያድምጡ።

ኢትዮጵያ ፎረም - ዕድሎችና ፈተናዎች - የምሁራን ጉባዔ በሚሽጋን
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:58 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG