በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያገናኘው የየሑመራ-ኦምሃጀር መሥመር ተከፈተ

የኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያገናኘው የሑመራ-ኦምሃጀር የየብስ መሥመር ዛሬ ታኅሳሥ 29/2011 ዓ.ም በኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና በኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስተር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ በይፋ ተከፍቷል፡፡

የኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያገናኘው የሑመራ-ኦምሃጀር የየብስ መሥመር ዛሬ ታኅሳሥ 29/2011 ዓ.ም በኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ እና በኢትዮጵያው ጠ/ሚኒስተር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ በይፋ ተከፍቷል፡፡

በመክፈቻው ሥነ ስርዓት ላይ የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ዑስማን ሳልህ፣ የፕሬዚዳንት ኢሣያስ ልዩ አማካሪ አቶ የማነህ ገብረአብ፣ የኤርትራ ምዕራባዊ ዕዝ አዛዥ ብርጋዴል ጄነራል ተክለተስፋይ፣ የትግራይ ክልል ምክትል አስተዳዳሪ፣ ዶ/ር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል፣ የአማራ ክልል አስተዳዳሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው፣ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር ኢታማጆር ሹም ሳአረ መኮነንና የሑመራ-ኦምሃጀር ሕዝቦች ተገኝተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያገናኘው የሑመራ-ኦምሃጀር መሥመር ተከፈተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:23 0:00
ኤርትራና ኢትዮጵያን የሚያገናኘው የሑመራ-ኦምሃጀር መሥመር ተከፈተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:44 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG