በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ የክስ መዝገብ ስር ያሉ ተከሳሾች የዋስትና ጥያቄ በሰበር ውድቅ ተደረገ


በእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ የክስ መዝገብ ስር ያሉ ተከሳሾች የዋስትና ጥያቄ በሰበር ውድቅ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00

በእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ የክስ መዝገብ ስር ያሉ ተከሳሾች የዋስትና ጥያቄ በሰበር ውድቅ ተደረገ

የዋስትና ጉዳያቸው በተለያዩ ፍርድ ቤቶች ሲያከራክር የቆየው በቀድሞ የመረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ ስም በሚጠራ መዝገብ የተከሰሹ ተከሳሾች የዋስትና የይግባኝ አቤቱ በአብላጫ ድምፅ ውድቅ ተደረገ።

ተከሳሾቹ ጉዳያቸውን በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከላከሉም ብይን ሰጥቷል፡፡ የተከሳሾች ጠበቆች በበኩላቸው የሰበር ሰሚ ችሎቱ ብይን ተከሳሾች የመከላከያ አቤቱታቸውንና ማስረጃዎቻቸውን አዘጋጅተው ለማቅረብ አስቸጋሪ እንደሚያደርግባቸዋል ገልፀዋል፡፡

የዛሬውን የችሎት ውሎ የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ገብረሚካኤል ገብረመድህን ዝርዝር አለው።

XS
SM
MD
LG