በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባሕል ፌዴሬሽን ዓመታዊ ክብረ በዓል በሲያትል


ሰሜን አሜሪካ የስፖርትና ባህል ፌደሬሽን ዓመታዊ ክብረ በዓል
ሰሜን አሜሪካ የስፖርትና ባህል ፌደሬሽን ዓመታዊ ክብረ በዓል

በሰሜን ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ የዋሽንግተን ክፍለ ግዛት ዋና ከተማ ሲያትል በመካሄድ ላይ ያለው የሰሜን አሜሪካው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባሕል ፌዴሬሽን ዓመታዊ ክብረ በዓል መክፈቻውን እሁድ ጨምሮ ስድስተኛ ቀኑን ይዟል።

በሰሜን ምዕራብ ዩናይትድ ስቴትሷ የዋሽንግተን ክፍለ ግዛት ዋና ከተማ ሲያትል በመካሄድ ላይ ያለው የሰሜን አሜሪካው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባሕል ፌዴሬሽን ዓመታዊ ክብረ በዓል መክፈቻውን እሁድ ጨምሮ ስድስተኛ ቀኑን ይዟል።

ሰሜን አሜሪካ የስፖርትና ባህል ፌደሬሽን 34ኛ ዓመታዊ በዓሉ በሲያትል ዋሺንግተን
ሰሜን አሜሪካ የስፖርትና ባህል ፌደሬሽን 34ኛ ዓመታዊ በዓሉ በሲያትል ዋሺንግተን

ሰላሳ አራተኛውን ዓመታዊ ክብረ በዓል ለመከታተል ወደ ሥፍራው የተጓዘው አዲሱ አበበ በሰላሳ አንድ ቡድኖች መካከል ከሚካሄደው የእግር ኳስ ውድድር ትይዩ በሚከናወኑት ልዩ ልዩ የማሕበራዊና ፖለቲካ ነክ ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ እንቅስቃሴዎችም ተመልክቷል።

በትላንትናው ምሽት የተከናወኑትንና ዛሬ የሚጠበቀውን ጨምሮ ማምሻው ላይ በስልክ አድርሶናል።

የኢትዮጵያውያን የስፖርትና የባሕል ፌዴሬሽን ዓመታዊ ክብረ በዓል በሲያትል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:08 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG