በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ ክልል የኢሳትን ዘገባ አስተባበለ


የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዥን በቄለም ወለጋ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች አካባቢውን ለቃችሁ ውጡ በሚለው ወሬ እየተሰቃዩ መሆናቸውን ገለፁ በማለት ያስተላለፈው ዜና ከእውነት የራቀ ነው ሲል የዞኑ ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ለቪኦኤ አስታወቀ፡፡

ቃላቸውን ለቪኦኤ የሰጡ ሁለት የዞኑ ነዋሪዎች በበኩላቸው በሰላም የዘወትር ተግባራቸውን እየፈጸሙ መሆናቸውን ተናግረው ስለጉዳዩ የሰሙት ከአካባቢው አመራር መሆኑን ተናግረዋል፡፡

የኦሮሚያ መንግሥት ኢሳት ሆን ብሎ የሐሰት ዜናን በማሰራጨት ወንጀል ክስ እንደሚመሰርትበት አስታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኦሮሚያ ክልል የኢሳትን ዘገባ አስተባበለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG