በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኦሮሚያ ክልል የኢሳትን ዘገባ አስተባበለ


የኦሮሚያ ክልል የኢሳትን ዘገባ አስተባበለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:16 0:00

የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴሌቪዥን በቄለም ወለጋ የሚኖሩ የአማራ ተወላጆች አካባቢውን ለቃችሁ ውጡ በሚለው ወሬ እየተሰቃዩ መሆናቸውን ገለፁ በማለት ያስተላለፈው ዜና ከእውነት የራቀ ነው ሲል የዞኑ ኮሙኒኬሽን ጽህፈት ቤት ለቪኦኤ አስታወቀ፡፡

XS
SM
MD
LG