በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ ተፈፃሚ እንዲሆን የኤርትራ መንግሥት ጠየቀ


ኢትዮጵያና ኤርትራ
ኢትዮጵያና ኤርትራ

የኤርትራ መንግሥት ሰሞኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የድንበር ኮሚሽን የሰጠው ውሳኔ ተግባር ላይ እንዲውል የሚጠይቅ መግለጫ አውጥቷል፡፡

የኤርትራ መንግሥት ሰሞኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የድንበር ኮሚሽን የሰጠው ውሳኔ ተግባር ላይ እንዲውል የሚጠይቅ መግለጫ አውጥቷል፡፡

ውሳኔው ከተሰጠ ነገ አሥራ ስድስት ዓመቱን ይደፍናል፡፡ ይህን አስመልክቶ በኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፀሐዬ ፋሲል ለቪኦኤ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ ተፈፃሚ እንዲሆን የኤርትራ መንግሥት ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG