የኤርትራ፣ ኢትዮጵያ እና ሶማሌ መሪዎች - በአስመራ
የኤርትራው መሪ ፕረዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የኢፌዴሪ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሌው ፕረዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ መሐመድ ዛሬ ጥር 18 አስመራ በሚገኘው ቤተ-መንግሥት ተገናኝተው የሦስትዮሽ ውይይት አካሂደዋል። መሪዎቹ በአገራቱ መካከል የተጀመረውን ግንኙነት እና አስቀድመው የተደረሱ ስምምነቶች የደረሱበትን ደረጃ በተመለከተ እንዲሁም ለሦስቱም ሃገራት አስፈላጊነት ባሏቸው የቀጠናውና አህጉራዊ ጉዳዮች ከተወያዩ በኋላ የጋር መግለጫ አውጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኖቬምበር 29, 2023
ዩክሬን አጋሮቿ የመካላከያ ምርቶቻቸውን እንዲያሳድጉ ጠየቀች
-
ኖቬምበር 10, 2023
የዐድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ሥነ ጥበብ ሥራዎች ዳግም እንዲታዩ ማኅበሩ ጠየቀ
-
ኦክቶበር 28, 2023
ህወሓት ለዛሬ በጠራው የካድሬ ስብሰባ ባጸደቀው አጀንዳ ላይ ነገ ይወያያል ተባለ
-
ኦክቶበር 11, 2023
ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ ዐይን የቃኘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ
-
ሴፕቴምበር 21, 2023
የአወዛጋቢዋ አውራ ጎዳና ወይም ቆርኬ ጥቃት አጠያያቂ እንደኾነ ነው