የኤርትራ፣ ኢትዮጵያ እና ሶማሌ መሪዎች - በአስመራ
የኤርትራው መሪ ፕረዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የኢፌዴሪ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሌው ፕረዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ መሐመድ ዛሬ ጥር 18 አስመራ በሚገኘው ቤተ-መንግሥት ተገናኝተው የሦስትዮሽ ውይይት አካሂደዋል። መሪዎቹ በአገራቱ መካከል የተጀመረውን ግንኙነት እና አስቀድመው የተደረሱ ስምምነቶች የደረሱበትን ደረጃ በተመለከተ እንዲሁም ለሦስቱም ሃገራት አስፈላጊነት ባሏቸው የቀጠናውና አህጉራዊ ጉዳዮች ከተወያዩ በኋላ የጋር መግለጫ አውጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጁላይ 27, 2024
1ሺሕ500 ስደተኞች ወደ አፍጥጥ መጠለያ መዛወራቸው ተገለጸ
-
ጁላይ 27, 2024
ከ17ሺሕ በላይ የራያ አላማጣ እና አካባቢው ተፈናቃዮች ተመለሱ
-
ጁላይ 26, 2024
ፓርላማው በመሬት መንሸራተት አደጋ ለሞቱ ወገኖች ብሔራዊ የኀዘን ቀን ዐዋጀ
-
ጁላይ 25, 2024
በህወሓት 14ኛ ድርጅታዊ ጉባኤ ዝግጅት የአመራሩ እና የቁጥጥር ኮሚሽኑ ውዝግብ