የኤርትራ፣ ኢትዮጵያ እና ሶማሌ መሪዎች - በአስመራ
የኤርትራው መሪ ፕረዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የኢፌዴሪ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሌው ፕረዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ መሐመድ ዛሬ ጥር 18 አስመራ በሚገኘው ቤተ-መንግሥት ተገናኝተው የሦስትዮሽ ውይይት አካሂደዋል። መሪዎቹ በአገራቱ መካከል የተጀመረውን ግንኙነት እና አስቀድመው የተደረሱ ስምምነቶች የደረሱበትን ደረጃ በተመለከተ እንዲሁም ለሦስቱም ሃገራት አስፈላጊነት ባሏቸው የቀጠናውና አህጉራዊ ጉዳዮች ከተወያዩ በኋላ የጋር መግለጫ አውጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
የባለ ሥልጣናት መፈታት ለደቡብ ሱዳን ውጥረት መርገብ ቁልፍ ጉዳይ ነው ተባለ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያ ፌደራል መንግሥት በዶ.ር ደብረ ጽዮን የሚመራው የህወሓት ቡድን ወቀሰ
-
ማርች 14, 2025
አይኤምኤፍ እና ኢትዮጵያ በዋጋ ግሽበት ትንበያ ተለያዩ
-
ማርች 13, 2025
የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ሦስት አባላቱ መታሰራቸውን አስታወቀ
-
ማርች 12, 2025
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የፌደራል መንግሥቱን ጣልቃ ገብነት ጠየቀ
-
ማርች 12, 2025
በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያገለገሉ 800 ሠራተኞች መታዳቸውን ገለጹ