የኤርትራ፣ ኢትዮጵያ እና ሶማሌ መሪዎች - በአስመራ
የኤርትራው መሪ ፕረዚዳንት ኢሳይያስ አፈወርቂ የኢፌዴሪ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ እና የሶማሌው ፕረዚዳንት መሐመድ አብዱላሂ መሐመድ ዛሬ ጥር 18 አስመራ በሚገኘው ቤተ-መንግሥት ተገናኝተው የሦስትዮሽ ውይይት አካሂደዋል። መሪዎቹ በአገራቱ መካከል የተጀመረውን ግንኙነት እና አስቀድመው የተደረሱ ስምምነቶች የደረሱበትን ደረጃ በተመለከተ እንዲሁም ለሦስቱም ሃገራት አስፈላጊነት ባሏቸው የቀጠናውና አህጉራዊ ጉዳዮች ከተወያዩ በኋላ የጋር መግለጫ አውጥተዋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም
-
ማርች 05, 2024
ለደን ምንጣሮ ወደ ሕዳሴ ግድብ የሚያመሩ 275 ወጣቶች መታገታቸው ተገለጸ
-
ፌብሩወሪ 26, 2024
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን በደረሰ የትራፊክ አደጋ 24 ሰዎች ሞቱ