በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢህአዴግ ስለ አመራር ድክመቱ ተናገረ


ኢህአዴግ
ኢህአዴግ

በአመራር ድክመት የተፈጠሩትን አደጋዎችና ሥጋቶች ለመቅረፍ በሚያስችል መግባባትና ስምምነት ግመገማውን ማጠናቀቁ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

በአመራር ድክመት የተፈጠሩትን አደጋዎችና ሥጋቶች ለመቅረፍ በሚያስችል መግባባትና ስምምነት ግመገማውን ማጠናቀቁ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

በርከት ባሉ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሰላምና መረጋጋት እጦትና የዜጎች እልፈት የእለት ከእለት ክስተት እየሆነ መምጣቱን ጠቁመዋል፡፡

የሥራ አስፈፃሚውን ኮሚቴ መግለጫ የተመለከተውን ዘገባ እስክንድር ፍሬው ልኳል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢህአዴግ ስለ አመራር ድክመቱ ተናገረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:01 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG